2013 ማርች 24, እሑድ

“የሁለት የረሃብ ግጥሞች ረዥም ጉዞ”

ለፕሮፌሰር ሱራፍኤል ግርማ /
Professor Sourafel Girma

Professor of Industrial Economics

School of Economics

The University of Nottingham

Nottingham NG7 2RD

United Kingdom
------

“የሁለት የረሃብ ግጥሞች ረዥም ጉዞ”


የተሰኘውን ጥናት እንዳነበው ለላኩልኝ

ምስጋናዬ ባሉበት ይድረስዎ

ባለቅኔ ሎሬት ጸጋዬ ገብረመድኅን ለኢትዮጵያ ዘመናዊ ግጥም እንደፈርጥ የሚያበሩ ሥራዎቹን ትቶልን ቢያልፍም እኛ የጥበብ አድናቂዎች በሕይወት እስካለን የባለቅኔውን መልካም ሥራዎች ስናወድስ እና ስንመረምር እንኖራለን፡፡

“የሁለት የረሃብ ግጥሞች ረዥም ጉዞ” በሚል ርእስ የላኩልኝ መልዕክት ጠቃሚነቱ ለሌሎች መሰሎቼ እና የጥበብ አድናቂዎች ጠቃሚነቱን ከግምት በማስገባት የፒ.ዲ.ኤፍ ቅርጹን ሳይለቅ እንደላኩልኝ ላስነብበው ወደድኩ፡፡ በድጋሚ ምስጋናዬ ይድረስዎት!!

                                                                                                                           ሄኖክ ስጦታው
“የሁለት የረሃብ ግጥሞች ረዥም ጉዞ” 

1 አስተያየት: