2016 ሴፕቴምበር 21, ረቡዕ

መንገድ የግጥም መድበል ገበያ ላይ ዋለ


ውድ የእልፍኜ ታዳሚታን፣ ከዚህ በፊት "ነቁጥ" (1994ዓ/ም) እና "ሀ–ሞት"(2005ዓ/ም) ለሕትመት በቅተዋል። እነሆ "መንገድ" የተሰኘው ሶስተኛው የግጥም መድበል ታትሟል። መፅሀፉ ሁለት ፊት ያለው ሲሆን የገጣሚ አበባ ብርሃኑ "ጠፈጠፍ" የተሰኘው የግጥም መድብል ጋር ተዳብሎ ለገበያ ቀርቧል።

(አከፋፋዩ ጃፋር የመጻሕፍት መደብር ነው )

የመጻሕፍት መደብሮቻችን አድራሻ

1,  ለገሃር ኖክ ነዳጅ ማደያው አጠገብ ተወልደ ህንፃ

2, ጊዮርጊስ የአውቶብስ ጣብያውን ወረድ እንዳሉ

3, ሳሪስ አዲሱ ሰፈር መግቢያ

4, ቃሊቲ ገብርኤል ቤ/ክ አጠገብ

ያስታውሱ:-

ከጃፋር መጻህፍት መደብር መጻሕፍት ሲገዙ ሁሌም…… ከዓመት እስከ ከዓመት ከዋጋው ቅናሽ ተደርጎ ነው።

ከኢትዮጵያ ውጪ ላሉ አንባቢያን henoksitotaw65@gmail.com ቢፅፉልኝ በአድራሻችሁ የሚደርስበት መንገድ ተመቻችቷል