PEN ኢትዮጵያ ባዘጋጀው የመጀመሪያው የደራሲያን/ያት
ዓለም አቀፋዊ ጉባዔ ላይ የቀረበ ነው፡፡ ሙሉውን ጽሑፍ በ ፒ.ዲ.ኤፍ ያገኙታል እና ቢያነቡት እወዳለሁ፡፡ 
   
-----------------------------------
-----------------------------------
የማንበብ - መጻፍ ባህል በኢትዮጵያ ፡- አበረታችና አድካሚ አዝማሚያዎች
(አብርሃም ዓለሙ፤ አ.አ.ዩ)
“ከአፍሪካውያን
እይታ ልትደብቀው የምትፈልገውን ነገር መጽሐፍ ውስጥ አስቀምጠው” የሚል የፈረንጆች አባባል አለ፡፡ ማንበብ በአፍሪካውያን ሕይወት
ውስጥ ምንም ቦታ እንደሌለው ለማመልከት የሚናገሩት ነው፤ 'አፍሪካውያን እና ንባብ አይተዋወቁም' ዓይነት ንቀት አዘል አስተያየትም
ሊሆን ይችላል፡፡  . . . .
|  | 
| Reading Culture in Ethiopia. a paper presented in PEN Ethiopia International Conference | 
 











 
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ