2013 ኦገስት 31, ቅዳሜ

Reading Culture in Ethiopia. a paper presented in PEN Ethiopia International Conference


PEN ኢትዮጵያ ባዘጋጀው የመጀመሪያው የደራሲያን/ያት ዓለም አቀፋዊ ጉባዔ ላይ የቀረበ ነው፡፡ ሙሉውን ጽሑፍ በ ፒ.ዲ.ኤፍ ያገኙታል እና ቢያነቡት እወዳለሁ፡፡ ፔን ኢትዮጵያ የዓለም አቀፍ ፔን አባል የሆነው በ2008(እ.ኤ.አ.) ሲሆን ከመጀመሪያው ብሔራዊ የጸሐፍት ጉባዔ ላይ “ንባብን ማስፋፋት” የተሰኘው ዘገባ ጉባኤ መጽሔት በሁለተኛው የጸሐፍት ጉባኤ በተሳተፍኩበት ወቅት እጄ ሊገባ ችሏል፡፡ በመጽሔቱ ላይ ያሉ መረጃዎች በስፋት ይነበቡ ዘንድ ከለኝ ጉጉት የተነሳም የባለሙያዎችን የጥናት ወረቀት በፒ.ዲ.ኤፍ ማግኘት እችል እንደሆን ለፔን ኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት ለአቶ ሰለሞን ኃ/ማርያም ጥያቄዬን አቅርቤ ስለተባበሩኝ ምስጋናዬን አቀርባለሁ፡፡ ኄ.ስ 
   
  -----------------------------------

የማንበብ - መጻፍ ባህል በኢትዮጵያ ፡- አበረታችና አድካሚ አዝማሚያዎች


(አብርሃም ዓለሙ፤ አ.አ.ዩ)

ከአፍሪካውያን እይታ ልትደብቀው የምትፈልገውን ነገር መጽሐፍ ውስጥ አስቀምጠው” የሚል የፈረንጆች አባባል አለ፡፡ ማንበብ በአፍሪካውያን ሕይወት ውስጥ ምንም ቦታ እንደሌለው ለማመልከት የሚናገሩት ነው፤ 'አፍሪካውያን እና ንባብ አይተዋወቁም' ዓይነት ንቀት አዘል አስተያየትም ሊሆን ይችላል፡፡  . . . .

Reading Culture in Ethiopia. a paper presented in PEN Ethiopia International Conference