2013 ዲሴምበር 27, ዓርብ

Henok Stotaw ኄኖክ ስጦታው poem Tegelebetu



http://etopics.weebly.com/

የተለያዩ የጽሁፍ ስራዎች በድምጽ የሚተረኩበት የበየነ መረብ አገልግሎት ነው፡፡በየሳምንቱ አርብ ረፋድ ላይ በፌስ ቡክ ገጽ ላይ በጥራት ይሰማል፡፡ልክ የዛሬ ወር ስራውን ሲጀምር በመጀመሪያ ያስድመጠው ስራ የኄኖክ ስጦታው "ተገለበጡ" ግጥምን ነበር፡፡

አዘጋጅ፡- በሸገር ሼልፍ ፕሮግራም እና በ17 መድፌና ሃያ ምናምን ቁምጣ መጽሐፉ የሚታቀው ሃብታሙ ስዩም ነው፡፡