2012 ኖቬምበር 8, ሐሙስ

ጥቂት ፍልስፍና ከ (ዘገብረየሱስ)


ጥቂት ፍልስፍና
ቅዱስ መፀሐፍ ፣ ፈጣሪ ለ አዳም አጋር ትሆነው ዘንድ ሔዋንን ሲፈጥርልት ፣ አዳምን በከባድ እንቅልፍ ጥሎት ነው ብሎ ያስተምራል። ዛድያ እኔ ደግሞ ትንሽ ተመራመርኩ። የ አዳም ከባድ እንቅልፍ ፣ ምን ይሆን ብዬ? ተያ ተመራምሬ ሳበቃ ፣ የ አዳም እንቅልፍ ለኔ ምነው ብዬ ራሴን ጠየቅኩት? ጠይቄም ፣ መልስ አገኘሁ። እንዲህ የሚል። አዳም ከእንቅልፍ ነቃ ፣ ሄዋንንም ከጎኑ አገኘ ፣ አጋርም ሆነቸው እናም ኑሮን አብረው ኖሩ። አብረው ተደስቱ ተዋረዱ ። ወልዱ ከበዱ። አብረውም ከፈጣሪ ምህረት አገኙ( እዚህ ላይ ግን ፣ ለ አዳም ቃል ገባለት እንጂ ፣ ስለ ሔዋን የተጠቀሰ ነገር ትዝ አይለኝም። ግን አንድም ሆነው የለም ፣ የአዳም የሆነው ፣ የሄዋን ነው ፣ የሔዋንም የ አዳም)። ወደኔ መለስኳት። የኔ እንቅልፍ አልኩኝ ፣ በልጅነቴ የኖርኩት እድሜ ነው። ወላጆች እንቅፋት እንዳይመታኝ ፣ እንዳይርበኝ እንዳይጠማኝ ፣ ሲያሳድጉኝ ፣ ያሳለፍኩት እድሜ። እናም ከዛ የእንቅልፍ እድሜ ስነቃ ፣ እና አይኖቼን ስገልጥ ፣ መጀመርያ ፣ የየኋትን ሔዋን ፣ ሔዋኔ ነች ብዬ አልኩ። እዚህ ላይ ፣ እንዴት አወቅክ ካላችሁ ፣ አዳምም ምርጫ አልነበርዉም። ከጎኑ ያገኛትን ተቀበለ እንጂ። እኔም እንደዛው። ከዛ ጥቂት መስመር ፣ ግጥም ሞነጨርኩኝ። እነሆ ጀባ ፣ (ይህ የኔ ፍልስፍና እንጂ ፣ የማንም አስተምህሮ አይደለም ፣ ስለጥቅ ደግሞ ፣ እኔ ግጥሜን ለማስደገፍ የተጠቀምኩት ፣ ሚዛን ነው ልበል ፣ እንጃ )
*ሔዋን*
ለብቻህ ስትኖር ፣
...........ሌቱን ስትገፋ
............ከምትርቅህ ተስፋ
ብሎ አስተዉሎ
........አጋር ለኔው ሰራ
እኔን በእንቅልፍ ጥሎ
..................ከአካሌ ከፍሎ
አፈጣጠርሽን ሳላዬው ቀርቼ
ጌታዬ ሲሰራሽ ፣ እንቅልፌን ተኝቼ
ድንገት ዛሬ ነግቶ ፣ ከእንቅልፌ ስንቃ
አጋር ጎን አጥንቴን ፣ ባያት ጎኔ ወድቃ
አፍ ፈታሁ በስሟ ፣ ገፅዋ ፊደል ሆኖ
ፍቅር ተማርኩ ከልቧ ፣ ልቤ ለርሷ መንኖ
እሱም አያስተኛኝ ፣ እኔን በእንቅልፍ ጥሎ
ሌላ አጋር አይስራ ፣ ከጎኔ ገንጥሎ
አንች ነሽ ብያለሁ ፣ የጎኔ ጎዶሎ

(ዘገብረየሱስ ጥቅምት 20-2005)

ጠብታ ቋጠሮ ፤ የሔርሜላ ግጥም


2012 ኖቬምበር 4, እሑድ

አባ ይፍቱኝ

ምን ተሰማዎት? አስተያየትዎ ይጠቅመኛልና ሃሳብዎን ይንገሩኝ

The Broken Wings






The Broken Wings . pdf
Kahlil Gibran 





FOREWORD
I was eighteen years of age when love opened my eyes with its magic rays and touched my spirit for the first
time with its fiery fingers, and Selma Karamy was the first woman who awakened my spirit with her beauty
and led me into the garden of high affection, where days pass like dreams and nights like weddings.
Selma Karamy was the one who taught me to worship beauty by the example of her own beauty and revealed